News page

1ዐኛው ዓለም አቀፍ አውደ ጥናት በደማቅ የፋሽን ትርዒት ተጠናቀቀ

ለ10ኛ ጊዜ በጥጥ፤ጨርቃጨርቅ እና አልባሳት የእሴት ስንሰለት በአፍሪካ በሚል ርዕስ ጉዳይ ዓለም አቀፍ አውደ ጥናት በኢትዮጰያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዪት አዘጋጅነት በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ አዳራሽ ሲካሄድ ቆይቶ በሠላም ግቢ ፋሽን አዳራሽ በደማቅ የፋሽን ትርዒት ተጠናቀቀ፡፡

Pages