ኢንስቲትዩቱ ከኢትዮጵያ ሌዘር ኢንዱስትሪ ደቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት /LIDI / ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችል ውይይት አካሄደ፡፡
(ኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት, መጋቢት 06/2014 ዓ/ም)
የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ የሌዘር ደቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት ዓመራሮች በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ ላይ ተቋማቱ በጋራ አብረው በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ፡፡