ማስታወቂያ
ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ :-
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በግል ከፍለው በማታው መርሀ-ግብር በአቅም ማሻሻያ (Remedial) መማር ለሚፈልጉ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በትምህርት ሚኒስትር የወጣውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጀምሮ እስከ ህዳር 5 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች፣
● የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፤
● ለማመልከቻ የተከፈለበት ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር፦1000224663378
የክፍያ መጠን፦ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 4,480
ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች 3,720
የማመልከቻ ቦታ፦