ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

ማስታወቂያ

በ 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ እንዲደረግላችሁ የምትፈልጉ ተመሳሳይ ጾታ መንትዮች፣ የሚያጠቡ እናቶች እንዲሁም የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው ተማሪዎች የ 2017 ዓ.ም 12ኛ መልቀቂያ ፈተና ውጤት እስኪገለጽ ድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።

የሚያስፈልጉ ሰነዶች

1. ለተመሳሳይ ጾታ መንትያ አመልካቾች

1.1. የሁለቱም አመልካቾች የልደት ካርድ

1.2. ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ

2. የሚያጠቡ እናት አመልካቾች

2.1. ስድስት (6) ወር ያልሞላው የህጻኑ/ኗ የክትባት ካርድ

2.2. ከተማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ

3. የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው አመልካቾች

3.1. ከመንግስት ሆስፒታሎች የቦርድ ወሳኔ የተሰጠበት የህክምና የምስክር ወረቀት

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

Submitted by TANA on

ቀን፡ 20/12/2017 ዓ.ም

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ College of Business and Economics Research and Community Service ም/ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማሰታወቂያ በቂ አመልካች ባለመኖሩ በድጋሜ ማውጣት አሰፈልጓል፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ዲን

የማወዳደሪያ መስፈርት፡-

1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

Submitted by TANA on

ቀን፡ 20/12/2017 ዓ.ም

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies Director ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማሰታወቂያ በቂ አመልካች ባለመኖሩ በድጋሜ ማውጣት አሰፈልጓል፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ Director of the Institute

የማወዳደሪያ መስፈርት፡-

1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤

“በርዕይ ጥበብ ቁጥር ሁለት የተሻለ እድገትና አፈጻጸም ለማስመዝገብ የዩኒቨርሲቲው አመራርና ማህበረሰብ በህብር መስራት ወሳኝ ድርሻ አለው” ዶ/ር መንገሻ አየነ - የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት

27 Aug, 2025

ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም ፤(ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ)፡ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ለመቀበልና አዲሱን ዓመት ስራዎች ለመከወን የሚያስችለውን ቅድመ ዝግጅት ስራ ምክክር አድርጓል፡፡ 
የ2018 ዓ.ም ነባርና ዓዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ ዲኖች፣ ም/ዲኖች እንዲሁም የትምህርት ክፍል ተጠሪዎች በተገኙበት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ አዳራሽ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በአካዳሚክ ዘርፍ፣ በአስተዳደርና ልማት ዘርፍ እንዲሁም በምርምርና ማህበረሰብ ተሳትፎ ዘርፍ የተከናወኑ ቅድመ ዝግጅት ተግባራት ለመድረኩ ቀርበዋል፡፡ 

BAHIR DAR UNIVERSITY AND CHEMICAL INDUSTRY CORPORATION FORGE STRATEGIC PARTNERSHIP

23 Aug, 2025

BAHIR DAR UNIVERSITY AND CHEMICAL INDUSTRY CORPORATION FORGE STRATEGIC PARTNERSHIP

Bahir Dar University, August, 23,2025(BDU). Bahir Dar University (BDU) has announced a landmark Memorandum of Understanding (MoU) with the Chemical Industry Corporation, solidifying a strategic partnership to bridge the gap between academia and industry. The collaboration, spearheaded by the Bahir Dar Institute of Technology (BiT-BDU), is set to advance joint initiatives in research, technology transfer, and practical, industry-based education.

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ

11 Aug, 2025

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ

****************************************************

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ከነሐሴ 05-09/ 2017 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት በምርምር፣ መማር ማስተማር እና በስርዓተ ትምህርት ዙሪያ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንት የዩኒቨርሲቲዎች ጋር በበይነ-መረብ የሚያርገውን ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

ቀን፡ 06/12/2017 ዓ.ም

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies Director ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ Director for Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies

የማወዳደሪያ መስፈርት፡-

1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤