“በርዕይ ጥበብ ቁጥር ሁለት የተሻለ እድገትና አፈጻጸም ለማስመዝገብ የዩኒቨርሲቲው አመራርና ማህበረሰብ በህብር መስራት ወሳኝ ድርሻ አለው” ዶ/ር መንገሻ አየነ - የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት
27 Aug, 2025
ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም ፤(ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ)፡ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ለመቀበልና አዲሱን ዓመት ስራዎች ለመከወን የሚያስችለውን ቅድመ ዝግጅት ስራ ምክክር አድርጓል፡፡
የ2018 ዓ.ም ነባርና ዓዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ ዲኖች፣ ም/ዲኖች እንዲሁም የትምህርት ክፍል ተጠሪዎች በተገኙበት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ አዳራሽ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በአካዳሚክ ዘርፍ፣ በአስተዳደርና ልማት ዘርፍ እንዲሁም በምርምርና ማህበረሰብ ተሳትፎ ዘርፍ የተከናወኑ ቅድመ ዝግጅት ተግባራት ለመድረኩ ቀርበዋል፡፡
BAHIR DAR UNIVERSITY AND CHEMICAL INDUSTRY CORPORATION FORGE STRATEGIC PARTNERSHIP
23 Aug, 2025
BAHIR DAR UNIVERSITY AND CHEMICAL INDUSTRY CORPORATION FORGE STRATEGIC PARTNERSHIP
Bahir Dar University, August, 23,2025(BDU). Bahir Dar University (BDU) has announced a landmark Memorandum of Understanding (MoU) with the Chemical Industry Corporation, solidifying a strategic partnership to bridge the gap between academia and industry. The collaboration, spearheaded by the Bahir Dar Institute of Technology (BiT-BDU), is set to advance joint initiatives in research, technology transfer, and practical, industry-based education.
በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ
11 Aug, 2025
በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ
****************************************************
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ከነሐሴ 05-09/ 2017 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት በምርምር፣ መማር ማስተማር እና በስርዓተ ትምህርት ዙሪያ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንት የዩኒቨርሲቲዎች ጋር በበይነ-መረብ የሚያርገውን ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
ቀን፡ 06/12/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies Director ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ Director for Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies
የማወዳደሪያ መስፈርት፡-
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የእንስሳት ህክምና ት/ቤት ቅዳሜ ተማሪዎችን ያስመርቃል።
24 Jul, 2025
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የእንስሳት ህክምና ት/ቤት ቅዳሜ ተማሪዎችን ያስመርቃል።
እንኳን ደስ አላችሁ !
Doctor of Graduate Class 2025
Training on Urban and Rural livelihood strategies and Challenges offered
Campus Name
24 Jul, 2025