የአዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ
ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ
በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን፡-
1ኛ. በትምህርት ሚኒስቴር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች፤
2ኛ. በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም የገባችሁና ወደ Freshman Program መግቢያ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ፤
3ኛ. ዩኒቨርሲቲው ባወጣው የመንግስት ስኮላርሽፕ (ወጭ መጋራት ያለበት) የተመዘገባችሁ እና
4ኛ. በግላችሁ ከፍላችሁ በመደበኛው መርሃ-ግብር በመጀመሪያ ድግሪ ለመማር ያመለከታችሁ በሙሉ፡
ስማችሁ ከ A እስክ Mengistu Asmamaw ያላችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሰላም ግቢ እንዲሁም ስማችሁ ከ Mengistu Chekole እስከ Z ያላችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በፔዳ ግቢ