The 7th ICT4DA International Conference Opens at BiT-BDU [November 11, 2025 Bahir Dar, ISC/BiT]

16 Oct, 2025

የአዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

 

ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ

በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን፡-

1ኛ. በትምህርት ሚኒስቴር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች፤

2ኛ. በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም የገባችሁና ወደ Freshman Program መግቢያ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ፤

3ኛ. ዩኒቨርሲቲው ባወጣው የመንግስት ስኮላርሽፕ (ወጭ መጋራት ያለበት) የተመዘገባችሁ እና

4ኛ. በግላችሁ ከፍላችሁ በመደበኛው መርሃ-ግብር በመጀመሪያ ድግሪ ለመማር ያመለከታችሁ በሙሉ፡

 ስማችሁ ከ A እስክ Mengistu Asmamaw ያላችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሰላም ግቢ እንዲሁም ስማችሁ ከ Mengistu Chekole እስከ Z ያላችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በፔዳ ግቢ

From Lake Tana to the World: BDU’s Strive to Build a World-Class Maritime Center of Excellence and Make Bahir Dar a True Maritime City

13 Oct, 2025

 

From Lake Tana to the World: BDU’s Strive to Build a World-Class Maritime Center of Excellence and Make Bahir Dar a True Maritime City
 

የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ

08 Oct, 2025

የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ


ከጥቅምት 12- 15/2018 ዓ.ም ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከእስራኤል ሐገር ከሚመጡ ከፍተኛ የቀዶ ህክምና ባለሞያዎች ጋር በመተባበር በዘመናዊ መሳሪያ የታገዘ ከፍተኛ የቀዶ ህክምና (Laparoscopic Surgery) አገልግሎት ይሰጣል::

አገልግሎት የሚሰጥባቸው ዘርፎች

------------------------------------------

1. የሐሞት ጠጠር ቀዶ ህክምና (Laparascopic cholecystectomy)

2. የጉረሮ ካንሰር እና ሌሎች የጉረሮ ህመሞች ቀዶ ህክምና (Esophageal disease and other related pathologies surgery)

3. የጨጓራ ካንሰር እና ሌሎች ተያያዥ የጤና ችግሮች ቀዶ ህክምና (Gastric cancer and other gastric pathologies surgery)

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና አፍሪካን ሬነሰንስ ቴሌቪዥን (Arts TV) ስትራቴጂያዊ የሚዲያ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

08 Oct, 2025

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና አፍሪካን ሬነሰንስ ቴሌቪዥን (Arts TV) ስትራቴጂያዊ የሚዲያ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ መስከረም 28/ 2018 ዓ.ም. -- ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከአፍሪካን ሬነሰንስ ቴሌቪዥን (Arts TV) ጋር በትምህርት፣ ምርምር፣ ሥራ ፈጠራና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ዙሪያ በትኩረት ለመሥራት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ የሚዲያ አጋርነት ስምምነት በይፋ ተፈራረመ። ይህ ስምምነት ሁለቱ ተቋማት የጋራ ራዕያቸውንና ዕቅዶቻቸውን በብቃት ለኅብረተሰቡ ለማድረስ ያላቸውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።

የአጋርነቱ ዋነኛ ዓላማ የዩኒቨርሲቲውን ትምህርታዊና ምርምራዊ ሥራዎች፣ የሥራ ፈጠራ ተነሳሽነቶችን እንዲሁም ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችን ለሕዝብ ተደራሽ ማድረግ ነው።

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ "ሠላም አካዳሚ" የማህበረሰብ ትምህርት ቤት በይፋ አስጀመረ

01 Oct, 2025

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ "ሠላም አካዳሚ" የማህበረሰብ ትምህርት ቤት በይፋ አስጀመረ

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ - (መስከረም 20 ቀን 2018ዓ/ም)የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት አካል የሆነው "ሠላም አካዳሚ" የተሰኘው የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን ተቀብሎ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ። አካዳሚው የዩኒቨርሲቲውን ሠራተኞች ለመደገፍና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ያለመ ነው።

ከዚህ ቀደም በ2017 ዓ.ም. የቅድመ መደበኛ (KG 1 እስከ KG 3) ትምህርትን ሲሰጥ የቆየው ሠላም አካዳሚ፣ በዚህ ዓመት ደግሞ ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን በመቀበል ሙሉ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መስጠት ጀምሯል። ይህ መስፋፋት የዩኒቨርሲቲው ለሠራተኞቹ ከሚሰጣቸው የማህበረሰብ አገልግሎቶች መካከል ዋነኛው ሲሆን፣ በተለይም የሠራተኞችን ከኑሮ ውድነት አንጻር ያለውን ጫና በማቅለል ረገድ ትልቅ ድጋፍ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።