ለመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Submitted by TANA on

መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በመደበኛ መርሃ ግብር በግላቸው ከፍለው በመደበኛው መርሃግብር የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉና በግላችው ከፍለው መማር የሚፈልጉ አመልካቾች መስከረም 6 ቀን 2018 ዓ/ም እስከ  መስከረም 12 ቀን  2018 ዓ/ም ድረስ የሚፈልጉትን የትምህርት ፕሮግራም (Department) በመምረጥ ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የመግቢያ መስፈርት
-  በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ወስደው የከፍተኛ ትምህርት  መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ፤
-  በ2017 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ወስደው የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ ያላቸው፤

ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለመጀመሪያ ዲግሪ ነጻ የትምህርት ዕድል ፈላጊዎች በሙሉ
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ወስደው ለወንዶች 480 እና ከዚያ በላይ  እንዲሁም ለሴቶችና አካል ጉዳተኞች 450 እና ከዚያበላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት የትምህርት ዕድል (ስኮላርሽፕ) በመስጠት በመደበኛ መርሃ ግብር ማስተማር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መማር የሚፈልጉ አመልካቾች ከመስከረም 6 ቀን 2018 ዓ/ም እስከ መስከረም 12 ቀን  2018 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለማመልከት የሚያስፈልጉ፣
የ12ኛ ክፍል ካርድ ውጤት ኮፒ
የማመልከቻ ቦታ፤ 

Israeli Medical Team Provides Advanced Training at Tibebe Ghion Specialized Hospital

15 Sep, 2025

Israeli Medical Team Provides Advanced Training at Tibebe Ghion Specialized Hospital
=================================================================
Bahir Dar, Ethiopia – September 14, 2025: A team of distinguished Israeli doctors, led by Prof. Elhanan Bar-On, a Pediatric Orthopedist, and Prof. Tzipora Strauss, a Neonatologist, has provided advanced training and clinical services at Tibebe Ghion Specialized Hospital, Bahir Dar University. 

የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጋራ ለመሥራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

10 Sep, 2025

የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጋራ ለመሥራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ስምምነቱ በአቅም ግንባታ፣ በትምህርት፣ በጥናት ምርምር፣ በፕሮጀክት ቀረጻ እና ሌሎችንም ሥራዎች ዙሪያ በመደጋገፍ ለመሥራት መኾኑ ተገልጿል።
ስምምነቱን የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤ እና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ሰብሳቢ ተወካይ መንገሻ አየነ (ዶ.ር) ናቸው የፈረሙት።

IPER held an official relaunching workshop

09 Sep, 2025

IPER held an official relaunching workshop

A Farewell to Deputy Chief Registrar held

08 Sep, 2025

A Farewell to Deputy Chief Registrar held
Bahir Dar University recently held a farewell ceremony in honor of Deputy Chief Registrar Mr. Mulualem Getahun Abebe, who is departing to pursue his PhD studies abroad.
The event was attended by senior university leadership, including the President, the Academic Vice President, deans, directors, and colleagues. The gathering was a heartfelt tribute to Mr. Mulualem’s dedicated service and significant contributions to the university.

የጥሪ ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ
ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ነባር  የቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ  መደበኛ እና የማታ ተማሪዎች በሙሉ:- 
የ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት ምዝገባ የሚካሄደው ከዚህ በታች በተገለጸው ቀን እና ቦታ መሆኑን እናሳውቃለን።
2017 ዓ.ም Freshman እና በ2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ ትምህርት ተማሪዎች የነበራችሁ ከመስከረም 05 - 06/2018 ዓ.ም  በሚከተሉት ካምፓሶች ሪፖርት እንድታደርጉ
የግቢ ምደባ
Peda: 
Other Social Science and Other Natural and Health Science
Tibebe Gion: 
Anesthesia, Comprehensive Nursing,  Midwifery, Pharmacy, Medicine 
Poly: 
Engineering & Technology
Gish Abay: Law

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአማራ ክልል የመስኖ ልማት ስራዎችን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚያስችል ዲጂታል ስርዓት ይፋ አደረገ

06 Sep, 2025

 ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአማራ ክልል የመስኖ ልማት ስራዎችን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚያስችል ዲጂታል ስርዓት ይፋ አደረገ፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከክልሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የመስኖ ሥራዎች ዲጂታል ስርዓት በተመለከተ አውደ ጥናት አካሂዷል።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት መንገሻ አየነ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የዲጂታል ስርዓቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የመስኖ አስተዳደር ሥርዓትን የሚያስተዋውቅ ነው።
የመስኖ ግድቦች ደህንነት መረጃ ለማግኘት፣ የማምረት አቅማቸውን ለማወቅ፣ በመስኖ የመልማት አቅም ያላቸውን አካባቢዎች ለማሳየትና ተያያዥ ሥራዎችን ለማመላከት ያስችላልም ነው ያሉት፡፡
የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ኃላፊ ዳኝነት ፈንታ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የዲጂታል ስርዓቱ በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመስርቶ ውስን የሆነውን የውሃ ሃብት በአግባቡ ለመጠቀም ያስችላል ብለዋል።

ለህፃናት የብስክሌት ስልጠና በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

04 Sep, 2025