በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ

11 Aug, 2025

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ

****************************************************

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ከነሐሴ 05-09/ 2017 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት በምርምር፣ መማር ማስተማር እና በስርዓተ ትምህርት ዙሪያ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንት የዩኒቨርሲቲዎች ጋር በበይነ-መረብ የሚያርገውን ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

ቀን፡ 06/12/2017 ዓ.ም

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies Director ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ Director for Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies

የማወዳደሪያ መስፈርት፡-

1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የእንስሳት ህክምና ት/ቤት ቅዳሜ ተማሪዎችን ያስመርቃል።

24 Jul, 2025

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የእንስሳት ህክምና ት/ቤት ቅዳሜ ተማሪዎችን ያስመርቃል።

እንኳን ደስ አላችሁ !

Doctor of Graduate Class 2025

Training on Urban and Rural livelihood strategies and Challenges offered

Campus Name

24 Jul, 2025

A training convened by the BDU-IUC Socioeconomic, Sustainable Livelihood, and Environmental Management sub-project was delivered at Bahir Dar University on urban and rural livelihood strategies and related challenges to pertinent experts working in different government offices.

የኢትዮጵያ ምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ተመሠረተ - ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲም የፎረሙ መስራች አካል ነው

Campus Name

21 Jul, 2025

የኢትዮጵያ ምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ተመሠረተ - ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲም የፎረሙ መስራች አካል ነው