
በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ
11 Aug, 2025
በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ዓመታዊ ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ
****************************************************
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ የሳይንስ ባለሙያዎች ማሕበር ከነሐሴ 05-09/ 2017 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት በምርምር፣ መማር ማስተማር እና በስርዓተ ትምህርት ዙሪያ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንት የዩኒቨርሲቲዎች ጋር በበይነ-መረብ የሚያርገውን ዓለማቀፍ አውደ-ጥናት ማካሄድ ጀመረ፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
ቀን፡ 06/12/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies Director ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ Director for Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies
የማወዳደሪያ መስፈርት፡-
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የእንስሳት ህክምና ት/ቤት ቅዳሜ ተማሪዎችን ያስመርቃል።
24 Jul, 2025
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የእንስሳት ህክምና ት/ቤት ቅዳሜ ተማሪዎችን ያስመርቃል።
እንኳን ደስ አላችሁ !
Doctor of Graduate Class 2025

Training on Urban and Rural livelihood strategies and Challenges offered
Campus Name
24 Jul, 2025

የኢትዮጵያ ምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ተመሠረተ - ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲም የፎረሙ መስራች አካል ነው
Campus Name
21 Jul, 2025