Submitted by bdu on

ሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም

የጥሪ ማስታወቂያ

ለነባር ክረምት የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ/ም የክረምት ትምህርት የሚጀምረውና ምዝገባ የሚካሄደው

ከሐምሌ 14 - 15 ቀን 2017 ዓ/ም መሆኑን እየገለጽን ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ

 በትምህርት ሚኒስቴር ስፖንሰር የሆናችሁ መገጣጠሚያ ደብዳቤ፤

 በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ስፖንሰር ተደርጋችሁ የምትማሩ ደግሞ መስሪያ ቤቱ ለ2017

ዓ/ም የትምህርት ክፍያ የተከፈለበት ደረሰኝ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ከወዲሁ

እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፤

 በትምህርት ሚኒስቴር ስፖንሰር ከተደረጉ ተማሪዎች በስተቀር ዩኒቨርሲቲው የዶርምና የምግብ

አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 ከተጠቀሰው የምዝገባ ጊዜ በፊትም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማንቀበል መሆኑን

እናሳውቃለን፡፡

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ

ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት

photo