Event List

Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit, sed do eiusmod tempor incididunt ut labore et dolore magna aliqua.

17 September, 2025

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አሳታሚ ድርጅት አቋቋመ

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አሳታሚ ድርጅት አቋቋመ
የመጀመሪያ ሥራው የአፄ ዘርአ ያዕቆብ ዜና መዋዕል ሆነ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መጻሕፍትን በማዘጋጀትና በማሳተም ለማሰራጨት የሚያስችለውን “ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ” የተሰኘ አሳታሚ ድርጅት ማቋቋሙን አስታወቀ። ፕሬሱ የመጀመሪያ ሥራው አድርጎ “የዐፄ ዘርአ ያዕቆብ ዜና መዋዕል (1426 - 1460 ዓ.ም) ግእዝ-አማርኛ ትርጉም እና ሐተታ” የተሰኘ መጽሐፍ አሳትሞ ለገበያ አብቅቷል።
ይህ መጽሐፍ ከግእዝ ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን፣ የመካከለኛውን ዘመን ታላቁን ንጉሥ አፄ ዘርአ ያዕቆብ የዘመን ታሪክና የእለት ከዕለት እንቅስቃሴ በዝርዝር ያቀርባል። 157 ገጾችን የያዘው ይህ ታሪካዊ ሰነድ፣ በመካከለኛው ዘመን የኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ለሚደረጉ ጥናቶች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተገልጿል።
መጽሐፉ በአሁኑ ጊዜ በባሕር ዳር ከተማ በሚገኙ የመጻሕፍት መደብሮች በ350 ብር እየተሸጠ ሲሆን፣ በቅርቡ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ሥነ ሥርዓት የሚመረቅ ይሆናል።

15 September, 2025

Israeli Medical Team Provides Advanced Training at Tibebe Ghion Specialized Hospital

Israeli Medical Team Provides Advanced Training at Tibebe Ghion Specialized Hospital
=================================================================
Bahir Dar, Ethiopia – September 14, 2025: A team of distinguished Israeli doctors, led by Prof. Elhanan Bar-On, a Pediatric Orthopedist, and Prof. Tzipora Strauss, a Neonatologist, has provided advanced training and clinical services at Tibebe Ghion Specialized Hospital, Bahir Dar University. 

10 September, 2025

የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጋራ ለመሥራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጋራ ለመሥራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ስምምነቱ በአቅም ግንባታ፣ በትምህርት፣ በጥናት ምርምር፣ በፕሮጀክት ቀረጻ እና ሌሎችንም ሥራዎች ዙሪያ በመደጋገፍ ለመሥራት መኾኑ ተገልጿል።
ስምምነቱን የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤ እና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ሰብሳቢ ተወካይ መንገሻ አየነ (ዶ.ር) ናቸው የፈረሙት።

09 September, 2025

IPER held an official relaunching workshop

IPER held an official relaunching workshop

08 September, 2025

A Farewell to Deputy Chief Registrar held

A Farewell to Deputy Chief Registrar held
Bahir Dar University recently held a farewell ceremony in honor of Deputy Chief Registrar Mr. Mulualem Getahun Abebe, who is departing to pursue his PhD studies abroad.
The event was attended by senior university leadership, including the President, the Academic Vice President, deans, directors, and colleagues. The gathering was a heartfelt tribute to Mr. Mulualem’s dedicated service and significant contributions to the university.