ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ (በድጋሜ የወጣ)
ቀን፡ 18/02/2018 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ (በድጋሜ የወጣ)
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለDiaster Risk Management and Food Security Studies አካዳሚክ ም/ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማስታወቂያ በቂ አመልካች ባለመገኘቱ በድጋሜ ማውጣት አስፈልጓል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ ለDiaster Risk Management and Food Security Studies አካዳሚክ ም/ዲን
የማወዳደሪያ መስፈርት፡-
1ኛ. የትምህርት ማእረግ/ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
 
     
           
           
           
           
           
          